Sunday, December 29, 2013

ከፖሊሲ አልቦነት የመነጨ የወንበዴዎች ወንበዴ መግለጫ



የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ (መድረክ) ሰሞኑን አንድ መግለጫ አውጥቶ ነበር- "ሰላማዊ ተቃውሞን መዝጋትና የዜጎችን ህገመንግስታዊ መብቶች ማፈን በአስቸኳይ ሊቆም ይገባዋል" በሚል ርዕስ።


ምን አይነት አማራጭ ፖሊሲዎች እንዳሉት በውል የማይታወቀውና እርስ በርሳቸው የሚቃረኑ አቋሞችና ፖሊሲዎች ያሏቸው ፓርቲዎች ያካተተውን መድረክ የኢትዮጵያ ሕዝብ "ይህ ነው" ብሎ ለየቶ አያውቀውም፡፡ አንድ የፖለቲካ ፓርቲ ተለይቶ በህዝብ እንዲታወቅ የሚያደርጉት አቋሞቹና ፖሊሲዎቹ ናቸው። ይሁን እንጂ መድረክ የተሰኘውን ፓርቲ "ይህ ነው" ብሎ ለመለየት የሚያስችል ግልፅ ፖሊሲና አቋም ስለሌለው እስካሁን ሕዝቡ ለይቶ ሊያውቀው ያልቻለው፡፡ የሚያውቁት አሉ ቢባል እንኳን እውቀታቸው በአቋምና ፖሊሲዎቹ ሳይሆን፣ ማንኛውንም ፅንፈኛ ተቃዋሚ በልሳንነት ለማገለገል ታጥቀው የቆሙ አንዳንድ የግል ፕሬሶች በሚያወጡት "መድረክ ተፈለጠ፣ ተቆረጠ፣ ምንትስ ቅብጥርስ ሆነ . . ." በሚል የዜና ርዕስ ላይ ከሰፈረ "መድረክ" የተሰኘ ስያሜ ያለፈ አይደለም፡፡

ለአንድ የፖለቲካ ፓርቲ መቃወም በራሱ መድረሻ አይደለም፡፡ መድረሻው ተቃውሞን ተከትሎ ግልፅ አማራጮችን ምክንያታዊ የሆኑ አቋሞችን ማቅረብ ነው፡፡ መድረክ ይህን ሲያደርግ ታይቶም ተሰምቶም አይታወቅም። በውስጡ ያቀፋቸው የፖለቲካ ፓርቲዎች የተለያየ መነሻና ግብ ያላቸው በመሆናቸው ይህን ማድረግ ይከብደዋል። የፓርቲው አመራሮች ገዢው ፓርቲና መንግስት ላይ ባላቸው ጭፍን ጥላቻ የሚመሩ፣ ይህን ጥላቻቸውንም ለማስታገስ በማለም ወደፖለቲካው ዓለም ዘው ብለው የገቡ በመሆናቸው አንድም ለኢትዮጵያ ሕዝብ የሚበጅ ራዕይና አቋም መቋጠር አልቻሉም፡፡ በዚህ ላይ ሁሉም ሊባል በሚችል ደረጃ ለፖለቲካ ፍጆታ ይውላል ብለው ያሰቡት ሁነት ሲገኝ ብቻ የሚሰባሰቡ የትርፍ ሰአት ፖለቲከኞች በመሆናቸው ግዜ ወስደው ረብ ያለው፣ ለአገር የሚጠቅም ሃሳብ ማመንጨትና መተግበር የሚችሉ አይደሉም።

ወደ መግለጫቸው እንመለስ፤ እንደተለመደው የሰሞኑ የመድረክ መግለጫ ከዚሁ አመራሮቹን እግር ከወርች ጠፍንጎ በያዘ መሰረተ ቢስ ጥላቻ የተቃኘ ነው። መድረክ መግለጫውን ለማውጣት መነሻ ሆነኝ ያለው በህገወጥ መንገድ ወደሳዑዲ አረቢያ ገብተው የነበሩ ኢትዮጵያውያንን ከአገር ከማስወጣት ጋር በተያያዘ የተፈፀመው ተገቢ ያልሆነ እርምጃ ነው። መድረክ "ይህን የሳዑዲ አረቢያ መንግስት እርምጃ ተቃውሜ ሰልፍ ለመውጣት ጠይቄ ተከለከልኩ" ባይ ነው።

እርግጥ ነው ፓርቲው ህዳር ወር አጋማሽ ላይ የተቃውሞ ሰልፍ ለማድረግ ጠይቆ ሰልፉ እውቅና ሳይሰጠው ቀርቷል። ይሀ የሆነበት አቢይ ምክንያት ጉዳዩ በሚመለከተው የአዲስ አባባ ከተማ አስተዳደር ባለስልጣን በግልፅ ተነግሮታል። ሰልፉ የተከለከለው ሁላችንም እንደምናውቀው አዲስ አበባ ከተማ ውስጥ በተለያዩ አካባቢዎቸ የባቡር መስመርና ሌሎች የኮንስትራክሽን ስራዎች በመከናወናቸወ የትራፊክ መጨናነቅ በመፈጠሩ እንዲሁም በዚያ ሰሞን አዲስ አበባ ከተማ የተለያዩ ዓለም አቀፍ ጉባኤዎችን በማስተናገድ ላይ በመሆኗ የፀጥታ አስከባሪ የፖሊሰ ኃይል እጥረት በመኖሩ . . . መሆኑ በግልፅ ቋንቋ ተነግሮታል።

በአሁኑ ግዜ በተለይ መስቀል አደባባይ አካባቢ ሰላማዊ ሰልፍ ማካሄድ በማይቻልበት ሁኔታ የትራፊክ መጨናነቅ መኖሩን ሁሉም የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪ ያውቀዋል፡፡ በየአመቱ መነሻና መድረሻውን እዚሁ አካባቢ በማደረግ ይካሄድ የነበረው ታላቁ ሩጫ በጃል ሜዳ አካባቢ እንዲካሄድ የተወሰነውም በዚሁ ምክንያት መሆኑ ግልፅ ነው። እኔ እንደሚገባኝ የፖለቲካ ፓርቲን የሚያህል ህጋዊ ዕውቅና ኖሮት የሚንቀሳቀስ ተቋም በአንድ ጉዳይ ላይ ያለውን ድጋፍ ወይም ተቃውሞ ለመግለፅ ሰላማዊ ሰልፍ መውጣት ብቸኛውና በማንኛውም ሁናታ የተሻለ አማራጭ አይደለም፡፡ እናም መድረክ የሳዑዲአረቢያ መንግስት በአገሩ በነበሩ ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች ላይ የፈፀመውን ተገቢ ያልሆነ ድርጊት ለመቃወም የግድ ሰልፍ መውጣት አይኖርበትም፡፡ "ከአንጀት ካለቀሱ. . ." እንዲሉ ፓረቲው ከምር ድርጊቱን ተቃውሞ ከነበረ የተሻለ ተፅዕኖ መፍጠር የሚያስችሉ በርካታ መንገዶች ነበሩለት፡፡ ለምሳሌ በጉዳዩ ላይ ጠንከር ያለ የአቋም መግለጫ አውጥቶ፣ የዓለም መንግስታትና ዓለም አቀፍ ተቋማት እውነታውን እንዲያውቁት፣ እንዲያወግዙትና ሌሎች አግባብነት ያላቸውን እርምጃዎች እንዲወስዱ ማሳሰብ ይችል ነበር፡፡ ይህን ማደረግ አዲስ አበባ አደባባዮች ላይ ወጥቶ መፈክር በማሰማት ከሚደረግ ሰልፍ የበለጠ ተፅእኖ ፈጣሪ መሆኑ መታሰብ አለበት። 3


ወትሮ ተፈለጥኩ፣ ተቆረጥኩ ብሎ ለየኤምባሲው፣ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ነን ለሚሉ ዓለም አቀፍ ድርጅቶች . . . ደብዳቤ በመላክና መግለጫ በማቀበል የሚታወቀው መድረክ በሳዑዲ አረቢያ በደል የተፈፀመባቸው ኢተዮጵያውያን ጉዳይ ላይ ይህን እንዳያደርግ ማን/ምን ወገቡን ያዘው?

ፓርቲው፣ መድረክ ተሚባለው ማለት ነው፣ ይህን ማድረግ ያልመረጠበት በርካታ ምክንያቶች አሉት። አንዱ ምክንያት የኢፌዲሪ መንግስት በዚህ ጉዳይ ላይ ጠንካራ አቋም ይዞ የዜጎቹን መብት ለማስከበር ተገቢና በአቅሙ ውስጥ ያሉትን እርምጃዎች በሙሉ ስለወሰደ በሳዑዲ አረቢያ መንግስት ላይ የሚወጡ የተቃውሞ መግለጫዎች መንግስትን መደገፍ ሆኖ የሚሰማው ከመሆኑ የመነጨ ነው። መድረክና አመራሮቹ በጭፍን ጥላቻ የሚነዱ በመሆናቸው በመንግስት የሚከናወኑ በጎ እርምጃዎች በሙሉ ይሸክኳቸዋል፡፡ ሌላው ምክንያት መድረክ በራሱ ችግር በምርጫ የህዝብ ድምፅ አግኝቶ በውክልና የመንግስት ስልጣን መረከብ እንደማይችል ከመገንዘቡ የመነጨ ነው። የመድረክ መሰረታዊ ውስጣዊ ችግር የኢትዮጵያን ነባራዊ ሁኔታን ያገናዘበ፣ በህዝብ ተቀባይነት ሊያገኝ የሚችል ግልፅ ፖሊሲና አቋም ከማጣቱ የሚመነጭ ነው፡፡ ኢህአዴግ ላይ ቅሬታ ያላቸውና ችግሮቹን የሚናገሩ ቅን ዜጎችም ይህን የመድረክ ችግር በአግባቡ ተገንዝበውታል።

ከአስር አመት በፊት የአዲስ አበባና የኢትዮጵያ ንግድ ምክር ቤቶች ፕሬዝዳንት የነበሩት፣ በምርጫ 97 ወቅትም የተቃዋሚውን ጎራ ተቀላቅለው የነበሩት፣ በአሁኑ ወቅት የኢኒሼቲቭ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ሆነው በማገልገል ላይ የሚገኙት ታዋቂው ነጋዴ አቶ ክቡር ገና ጥቅምት 14፣ 2006 ዓ/ም በአሜሪካ ድምፅ የአማርኛ ፕሮግራም ባደረጉት ቃለ መጠይቅ ወቅት ከጋዜጠኛው "የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታ ከተቃዋሚ ፓርቲዎችና ከኢህአዴግ አኳያ ሲገመሙት ምን ይመስላል?" የሚል ጥያቄ ቀርቦላቸው ሲመልሱ እንደሚከተለው ነበር ያሉት፤

እንደሚታወቀው አብዛኞቹ የኢትዮጵያ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ሚና እየጨመረ የሚመጣው ወደ ምርጫ አካባቢ ነው፡፡ ግን በአጠቃላይ ስመለከተው የተለየ ፕሮግራምና ያ የተለየ ፕሮግራም ኢትዮጵያ አሁን ካለችበት ሁኔታ ወደ ተሻለ ሁኔታ ለማምጣት የሚያስችል ፕሮግራም ስለመሆኑ እስካሁን በተቃዋሚዎች በኩል ለሕዝብ ቀርቦ አያውቅም፡፡ ተቃዋሚው ሃይል መንግስትን ሲቃወም እንጂ፣ ተቃውሞ የራሱ ፕሮግራም በምን መልኩ የተሻለ መሆኑን ተናግሮ አሳምኖ በተለየ የኢትዮጵያን ሕዝብ ፍላጎት ሊያረጋግጥ የሚችለው ‘ይሄኛው ነው’ የሚለው እስካሁን 

በግልፅ አልታየም፡፡ ስለዚህ ‘የተሻለ ሁኔታ ላይ ያለው አሁንም ኢህአዴግ ነው’ ብዬ ነው የምገምተው።

ያለው ተጨባጭ እውነታ የኸው ነው!!

እንግዲህ መድረክ በህዝብ ሊመረጥና የስልጣን ውክልና ሊያስገኝ የሚያስችል አማራጭ ስለሌለው፣ መንግስትን ከስልጣን ሊያስወግድልኝ ይችላል ብሎ የገመተውን ማንኛውንም አጀንዳ ለመጠቀም ቆርጦ መነሳቱን የሚያመለክቱ አዝማሚያዎችም ይታያሉ። መንግስት ላይ የከረረ ተቃውሞ ያለው ማንኛውም ወገን ላይ፣ የተቃውሞ መነሻ ምክንያቱ ምንም ይሁን ምን ለመለጠፍ ከመሞከር ወደኋላ የማይል መሆኑ አንዱ አመላካች ነው። የመድረክ ሊቀመንበር ዶ/ር መረራ ጉዲና በአክራሪዎችና ግልፅ በወጣ የአሸባሪዎች እንቅስቃሴና ድርጊት ላይ የሚያሰሙት አቋም ለርእሰ ጉዳያችን ከበቂ በላይ አስረጂ ሆኖ ሊጠቀስ ይችላል፡፡

መድረክ የአደባባይ የተቃውሞ ሰልፎች፣ ከሶስት አመታት ቀደም ብሎ በአረብ አገራት አብዮቶች ላይ አንደታየው ከቁጥጥር ውጭ የሆነ የከተማ ነውጥ ሊፈጠር ይችላል የሚል ግምት ያለው ይመስላል። በዚህ መነሻነት እንደ ፖለቲካ ፓርቲ በርካታ ተፅእኖ ማሳደር ለሚችሉ ሰላማዊ የተቃውሞ አማራጮች ዋጋ ሳይሰጥ፣ አመቺ ባልሆነ ሁኔታ ውስጥም ቢሆን የተቃውሞ ሰልፍ ካልጠራሁ ብሎ መሟገቱን መርጧል፡፡ የሳዑዲ አረቢያ መንግስት በሃገሩ ይኖሩ በነበሩ ኢትዮጵያውያን ላይ የፈፀመውን ተገቢ ያልሆነ እርምጃ ተፅእኖ ሊፈጥር በሚችል መንገድ መቃወም፣ ለዜጎቻችንም መብት መከበርና ዘላቂ ኑሮ ጠቃሚ የሆኑ ሁኔታዎች እንዲመቻቹ ጫና ማሳደር የሚቻልበትን እድል መሞከሩን እርግፍ አድርጎ ትቶ ግዳዩን ለራሱ የፖለቲካ ትርፍ ማግበስበሻነት ለማዋል ሲፈጨረጨር ነው የሚታየው፡፡

መድረክ ሰላማዊ ሰልፍ ተከለከልኩ የሚለውን መነሻ በማደረግ ሰሞኑን ባወጣው መግለጫ ካነሳቸው ሃሳቦች መሃከል እንዲሁም አመራሮቹ መግለጫውን አስታከው ካሳወቁዋቸው አቋሞች መሃከል ጥቂቶቹን እንመልከት፡፡ በመግለጫው ርዕስ ላይ "ሰላማዊ ተቃውሞን መዝጋት . . ." በሚል ከተጠቀሰው ሃሳብ እንጀምር፤

በመድበለ ፓርቲ ስርዓት የተለያየ፣ እርስ በርስ የሚቃረን አመለካከትና አቋም ያላቸው የፖለቲካ ፓርቲዎች ሊኖሩ ይችላሉ። ፓረቲዎቹ አንዱ የሌላውን አመለካከት አክብሮ፣ የራሱ 

አመለካከት፣ አቋምና ፖሊሲ የህዝብን ይሁንታ እንዲያገኝ ፣ በህዝብ ውክልና ለስልጣን ውክልና እንዲበቃ ሰላማዊ እንቅስቃሴ ማድረግ ይችላሉ፡፡ ይሁን እንጂ ሰላማዊ ያልሆኑ የሁከት መንገዶችን ፣ የጥላቻ ፓለቲካ ዘመቻዎችን በማካሄድ መጠላለፍ ውስጥ መግባት አይችሉም። ይህ ከዴሞክራሲያዊ የፖለቲካ ባሕል፣ ከሕግም ውጭ ነው፡፡ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምን ያህል የተለያየ አቋም ቢኖራቸው በወሳኝ የጋራ አገራዊ ጉዳዮች ላይ ተግባብተው መስራት ይጠበቅባቸዋል። የአገራቸውን ዘላቂ ሕልውናና የህዝቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ፣ የህዝብ የስልጣን ውክልና የሚረጋገጥበትን ሰላማዊው የምርጫ ሂደትና አጠቃላይ ሰላማዊ የፖለቲካ ምህዳርን በመጠበቅ ዴሞክራሲን ማጎልበትና መሰል አገራዊ ጉዳዮች ላይ ነው መግባባት የሚጠበቅባቸው።

ከአገራዊ ጉዳዮች መሃከል ሁሉንም ፓርቲዎች በእኩል ደረጃ የመያሳተፈውና የሕዝብ የስለጣን ምንጭና ባለቤትነት የሚረጋገጥበት ምርጫ ቀዳሚው ነው። ከሰላማዊ ምርጫ ውጭ የህዝብ የስልጣን ባለቤትነት የሚረጋገጥበት ዴሞክራሲያዊ ስርአት መገንባት የማይታሰብ ነው። በዚህ የዴሞክራሲ መሰረት በሆነ የምርጫ ተሳተፎ ላይ ፓርቲዎች ለህግና ለፖለቲካ ስነ ምግባር ተገዢ ሆነው መገኘት ይጠበቅባቸዋል። በዚህ መሰረት በኢትዮጵያ በ2002 ዓ/ም (4ኛው ዙር ምርጫ ከመካሄዱ አስር ወር ያህል ቀደም ብሎ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ሁሉም በምርጫ ተሳታፊ የሆኑ የፖለቲካ ፓርቲዎች የሚገዙበት የምርጫ ሥነ ምግባር ደንብ ረቂቅ አዘጋጅቶ ፓርቲዎቹ እንዲወያዩበት ጋብዞ ነበር። ይህ የውይይት መድረክ የተሳለጠ ሰለማዊ የፖለቲካ ትግል እንዲካሄድ ሁኔታዎችን የሚያመቻች

Source: Aigaforum

Teddy Afro and Bedele beer bocotted by Ethiopians


Tewodros Kassahun also known as Teddy Afro is an Ethiopian singer who seems to be putting his foot to his mouth more often than needed.

Teddy Afro as he is mostly known is a very racist and chauvinist singer who thinks the old Amhara dominated Imperial system is better than the democratically elected government that Ethiopia has today.

A few weeks back Teddy Afro was quoted saying that Menlik II's campaign to South Ethiopia where thousands of Ethiopians mainly Oromo people were slaughtered, was "a Holy war".

Now there is a massive movement to boycott him and the products he is associated with. The leading social media campaign to boycott Teddy Afro is #BoycottBedele,. Hieneken beer who bought Bedele beer a couple of years ago is also in trouble for sponsoring Teddy Afro.
 
 

Tuesday, December 17, 2013

Why is Ginbot-7 acting like a drama Queen?

A few months ago, Ginbot 7 claimed to have established a military force, even though it has been promising its supporters for more than five years that it will overthrow the government in Addis Ababa in a few months. Despite its adoration of Isaias Afeworki on ESAT, despite its make-believe "assassination plot", Ginbot 7 is still behind other Eritrea-funded groups like OLF, ONLF.

Ginbot 7 is acting like a drama Queen this days because they are running out of money and their main financier Egypt is in a deep political, economical and social crisis. The other conduit of money for Ginbt-7, Eritrea is strap for money and it is about to fall on it's face.
Read More

Saturday, December 14, 2013

130 thousand Ethiopians deported from Saudi Arabia back home

 


The recent security clampdown was followed by clashes in the capital Riyadh, in which three Ethiopians were reportedly killed and several others were inhumanely treated by police and vigilante groups that included beatings, robbery, rape and torture, sparking outrage in Ethiopian communities across the world. Grueling reports of abuse and persecution were inescapably shared on social media. And, various protests outside Saudi embassies have been held, while candlelight vigils continue in many countries. According to Ethiopia's Foreign Minister Tedros Adhanom, the Ethiopian government has worked "around the clock [in] crisis management" mode trying to bring citizens back. As of December 8, 115,465 Ethiopians – 72,780 men, 37,092 women and 5,593 children – had returned from Saudi Arabia. The International Organization for Migration (IOM), which is supporting Ethiopia in dealing with the unexpected influx of returnees, has expressed concern about the physical and mental condition of the returnees, describing them as being "traumatized, anxious and seriously sick".

4.4 million year old fossil of a horse found in Ethiopia

 
The 4.4 million year old fossil of a newfound horse species fills a missing piece of the evolutionary history of horses in the fossil record, according to the researchers who discovered the specimen at a site in Ethiopia. Renowned Ethiopian geologist Giday WoldeGabrie, whom the newfound horse is named after, is pictured. (Photo : Los Alamos National Laboratory )
Renowned Ethiopian geologist Giday WoldeGabriel http://www.tigraionline.com

Saturday, December 07, 2013

The Clash of Civilizations Conundrum and Controversy in The Ethiopian Context

The Clash of Civilizations Conundrum and Controversy in The Ethiopian Context


By Ghelawdewos Araia, PhD
Dec. 07, 2013

On December 3, 2013, Hassan Nasarallah of Hezbollah said, “Saudi Arabia seeks to impose itself as the leader of the Arab world, and refuse any friend and companion. It wants all the governments of the Arab and Muslim world to follow (its) orders,” as reported by AFP. Clearly there is no united front of the Arabs or Muslims to clash with the West, and it is important to underscore the commonality and differences of the Arab world before we entertain the foggy idea of ‘clash of civilizations’. There is no doubt that Arabs are united by a common language, similar cultures with slight variations, and to large measure by Islam (all Arabs are not Muslims), but denominations within Islam have greatly divided Arab societies. “A situation of great danger and complexity existed in countries with large Shi’i populations: Iraq, Kuwait, Bahryan, Saudi Arabia, Syria, and Lebanon,” says Hourani, “The Iranian revolution seemed likely to arouse a stronger sense of Shi’i identity, and this could have political implications in countries where government was firmly in the hands of Sunnis.”

Thursday, December 05, 2013

Ethiopian commences flights to Singapore  

Press Release

Ethiopian Airlines
Tigrai Online - Addis Ababa, Ethiopia

Left to right: The CEO Tewolde G. Mariam, H.E Getachew Mengistie,
H.E Mr. Lee Yi Shan and
H.E. Tadesse Haile cutting cake marking the opening of services to Singapore
Ethiopian Airlines, the fastest growing Airline in Africa, announces the commencement of a new flight services to Singapore at the inaugural ceremony held at Bole International Airport, Ministerial Salon on December 03, 2013. The event was graced by H.E. Mr. Getachew Mengistie, State Minister of Transport of the FDRE, H.E. Mr. Tadesse Haile, State Minister of Industry, H.E Mr. Lee Yi Shan, Senior Minister of State for Trade and Industry of Singapore, Mr. Tewolde GebreMariam, CEO of Ethiopian Airlines and other invited guests.
 Left to right: The CEO Tewolde G. Mariam, H.E Getachew Mengistie, H.E Mr. Lee Yi Shan and H.E. Tadesse Haile cutting cake marking the opening of services to Singapore
Singapore is one of the major global aviation hubs and a preferred gateway to Asia and Australia. Ethiopian flights will serve the growing traffic between Africa and Singapore, and is perfectly timed to give the best possible connectivity options to passengers travelling between most points in Australia/Asia and Africa in partnership with fellow Star member, Singapore Airlines.
With the start of Ethiopian flights, passengers will be able to enjoy smooth and seamless connection between destinations in Australia such as Sydney and Melbourne, and all the major Cities in Africa such as Addis Ababa, Nairobi, Lagos, Accra, Luanda and Johannesburg with minimum layovers.
Mr. Tewolde Gebremariam, Chief Executive Officer of Ethiopian said: “Singapore is a major and preferred gateway to Asia and Australia. That is why we have decided to make Singapore our main strategic point of access to the Oceania market and its huge Ethiopian/African Diaspora Community by availing excellent connectivity options through our code-share agreement with Fellow Star Alliance member, Singapore Airlines. Our flights to Singapore will also greatly contribute to the strengthening of trade, investment, and tourism ties between a booming Africa and a highly developed, innovative, and business-friendly Singapore.”
 Ethiopian will be the first East African carrier to start services to Singapore, which will become the airline’s 78th international destination.
 Ethiopian is a multi-award winning carrier having received in 2013 the Passenger Choice Award as “Best Airline in Africa” and the SKTRAX Award for “Best Staff Service in Africa.”

About Ethiopian

Ethiopian Airlines (Ethiopian) is the fastest growing Airline in Africa. In its operations in the past close to seven decades, Ethiopian has become one of the continent’s leading carriers, unrivalled in efficiency and operational success.
 Ethiopian commands the lion share of the pan-African passenger and cargo network operating the youngest and most modern fleet to more than 78 international destinations across five continents. Ethiopian fleet includes ultra-modern and environmentally friendly aircraft such as the Boeing 787, Boeing 777-200LR, 777-300LRs Boeing 777-200LR Freighter and Bombardier Q-400 with double cabin. In fact, Ethiopian is the first airline in Africa to own and operate these aircraft.
 Ethiopian is currently implementing a 15-year strategic plan called Vision 2025 that will see it become the leading aviation group in Africa with seven business centers: Ethiopian Domestic and Regional Airline; Ethiopian International Passenger Airline; Ethiopian Cargo; Ethiopian MRO; Ethiopian Aviation Academy; Ethiopian In-flight Catering Services; and Ethiopian Ground Services. Ethiopian is a multi-award winning airline registering an average growth of 25% in the past seven years.
 For more information about this press release, please contact:
Manager PR & Publications
Ethiopian Airlines
Tel: (251-1) 517-84-07
publicrelations@ethiopianairlines.com
www.ethiopianairlines.com
www.facebook.com/ethiopianairlines
www.twitter.com/flyethiopian

“ምስ ህዝቢ ምርኻብ ፍርቂ መንገዲ ዓወት‘ዩ”

Tigrai Online “... ገፅ መራሕትና ካብ ዘይንርኢ፣ ንመራሕትና ካብ እንናፍቖም ዳርጋ 20 ዓመታት ኣቚፂርና፡፡  ናብ ከባቢና ሓንቲ መኪና እንተመፂኣ ኣንታ መን‘ኮን ሒዛ መፂኣ ? እናበልና ብሃንቀውታ ነመዓዱ፡፡...